ምርጫን ለመከታተል እና ለመዘገብ የዕውቅና ካርድ/ባጅ ከተሠጣቸው መገናኛ ብዙኃን ምን ይጠበቃል?


የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዐዋጅ እንደገና ከተቋቋመበት ጊዜ አንሥቶ በትኩረት እየሠራባቸው ካላቸው ተግባራት አንዱ የአካል ጉዳተኛና የሥርዓተ-ፆታ አካታችነት ተጠቃሽ ናቸው። ይህንንም ይረዳ ዘንድ የምርጫ ሕጉን ማዕቀፎች በዐይነ-ሥውራን ዘንድ ተዳራሽነቱን ለማስፋት ይረዳ ዘንድ ያሳተማቸውን ብሬሎች በአካል ጉዳተኞች የመራጮች ትምህርትና በመታዛቢነት ለተሠማሩ ለሲቪል ማኅበራት መስጠት ጀመረ።
ቦርዱ ብሬሎችን ከመስጠት በተጨማሪ በታዛቢነት ለተሠማሩ ሲቪል ማኅበራት ምርጫ ጣቢያዎች ውስጥ ለሚኖራቸው ሕጋዊ እንቅስቃሴ ዕውቅና የሚያስገኝላቸውን ባጅ መስጠት ጀምሯል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባለፉት ቀናት እንዳሳወቀው በአዲስ አበባ የመራጮች መዝገባ እስከሚያዝያ 29 ቀን 2013 የተራዘመ ሲሆን ያንን ተከትሎ 1500 ሰው በሞላባቸው ቦታዎች ተጨማሪ 32 ምርጫ ጣቢያዎችን ከፍቷል። የምርጫ ጣቢያዎቹ ዝርዝር የሚከተለው ነው። ይመዝገቡ ካርድዎቸን ይውሰዱ።
1. የካ ክ/ከ የምርጫ ክልል 16 ወረዳ 05 ም/ጣ/01-01 ንኡስ ጣቢያ
2. የካ ክ/ከ የምርጫ ክልል 16 ወረዳ 05 ም/ጣ/03-01 ንኡስ ጣቢያ
3. የካ ክ/ከ የምርጫ ክልል 16 ወረዳ 05 ም/ጣ/04 ንኡስ ጣቢያ
4. የካ ክ/ከ የምርጫ ክልል 28 ወረዳ 13 ምርጫ ጣቢያ አያት -1 ንኡስ ጣቢያ
5. ቦሌ ክ/ከ የምርጫ ክልል 28 ወረዳ 10 ምርጫ ጣቢያ ኮንደሚኒም 4-1
6. ቦሌ ክ/ከ የምርጫ ክልል 28 ወረዳ 10 ምርጫ ጣቢያ መሪ ሀ-3 ንኡስ ጣቢያ
7. ቦሌ ክ/ከ የምርጫ ክልል 28 ወረዳ 10 ምርጫ ጣቢያ አያት 3 ንኡስ ጣቢያ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሚያዚያ 5 ቀን 2013 ዓ.ም.