የቦርድ አባላት
![](/sites/default/files/2021-03/Ato%20Fikere%20final_3.jpg)
ፍቅሬ ገ/ሕይወት
የቦርድ አባል
የቦርድ አባል
አቶ ፍቅሬ ገ/ሕይወት ከአምስቱ የቦርድ አመራር አንዱ ናቸው። አቶ ፍቅሬ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በሕግና በታሪክ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ያገኙ ሲሆኑ፤ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ደግሞ በልማት ጥናቶችና በፕሮጀክት አስተዳደር አግኝተዋል።