የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፤ ለአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) 3ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን አሰመልክቶ ታህሣሥ 14 ቀን 2014 ዓ.ም. የተሰጠዉ ምላሽ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፤ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ታኅሣሥ 3 እና 10 ቀን 2015 ዓ.ም. ለቦርዱ በተጻፉ ደብዳቤዎች 3ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን ለማድረግ የሚያስችሉትን የቅድመ ጉባዔ ሥራዎች ማጠናቀቁን ገልጾ፤ ጉባዔውን ታኅሣሥ 22 እና 23 ቀን 2015 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ለማድረግ መወሠኑን አሳውቋል።