የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በምርጫ ወቅት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን ሊደግፉ ከሚችሉ ለጋሽ ድርጅቶች ጋር የጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት አካሄደ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከተለያዩ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች፥ የሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች የድጋፍ ፕሮገራሞችን ከሚመሩ አጋሮች እና ሌሎች ሲቪል ማኅበራት ድርጅቶችን ከሚደግፉ አጋሮች ጋር ኅዳር 28 ቀን 2024 ዓ.ም. የጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት አካሄደ።
የውይይቱ ዓላማዎች የሚከተሉት ነበሩ፡-