Skip to main content

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የአካል ጉዳተኞችን አካታች ያደረገ የምርጫ ሂደትን የተመለከተ አውደ ጥናት አካሄደ

ምርጫ ቦርድ ከተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት /UNDP/ SEEDS PROJECT 2 ባገኘው ድጋፍ ከ ጥቅምት 18-20 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ የቆየ የአካል ጉዳተኞች በምርጫ ወቅት ሊኖራቸው የሚገባ ፍትሃዊ ተካታችነት የሚዳስስ አውደ ጥናት አካሄደ። አውደ ጥናቱ አካል ጉዳተኞችን ማእከል ያደረገ አሠራርን በምርጫ ሂደቶች እና ሥራዎች ውሰጥ ማቀድን እና አሁን በመተግበር ላይ ያሉ የምርጫ አሠራሮች ለአካል ጉዳተኞች ያላቸውን ተደራሽነት ለመገምገም የሚያስችል እውቀት እና ክህሎትን ለማሳደግ ያለመ ነበር።

Share this post

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የወጣቶች የክርክር መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ አዘጋጀ፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እና የምርጫ ሂደት ዙሪያ ሁሉን ዜጎች አካታች የሆነ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን እየተገበረ ይገኛል። በዚህም መሰረት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሥነ ዜጋ እና መራጮች ትምህርት ሥራ ክፍል ከኤሌክቶራል አክተርስ ስፖርት ቲም (EAST) ከተባለ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅት ጋር በመተባበር ጥቅምት15 ቀን 2017 ዓ.ም.

Share this post