የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ታኅሣሥ 19 ቀን 2015 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ የቦሮ ዲሞክራቲክ ፓርቲ (ቦ. ዴ. ፓ) መጋቢት 10 እና 11 ቀን 2014 ዓ.ም ያካሄደውን ጠቅላላ ጉባዔ በሚመለከት ፓርቲዉ ያሳለፈዉ ዉሳኔ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ታኅሣሥ 19 ቀን 2015 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ የቦሮ ዲሞክራቲክ ፓርቲ (ቦ. ዴ. ፓ) መጋቢት 10 እና 11 ቀን 2014 ዓ.ም ያካሄደውን ጠቅላላ ጉባዔ በሚመለከት ፓርቲው ከሪፖርት ጋር አያይዞ ያቀረባቸውን ሠነዶች ከሕጉ፣ ከፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ እና የቦርዱ ታዛቢዎች ካቀረቡት ሪፖርት አንጻር መርምሮ ውሣኔ አሣልፏል።