የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለፓለቲካ ፖርቲዎች የሴቶች እና የአካል ጉዳተኞችን የፓለቲካ ውክልና ለማጎልበት የሚሰጣቸው የማበረታቻ (የፋይናንስ) ድጎማ የውጤታማነት ደረጃ በዳሰሳ ጥናት ተገመገመ
በኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፓለቲካ ፖርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 መሠረት ቦርዱ ለፓለቲካ ፓርቲዎች እያደረገ ያለው የማበረታቻ ድጎማ ከአካታችነት አንፃር ለታለመለት ዓላማ መዋሉን እና ያስገኘውን ውጤት ለመገምገም የሚያስችል በአማካሪ ባለሙያ በተጠና የዳሰሳ ጥናት ላይ የእውቅና (Validation workshop) አውደጥናት አካሄደ።