የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኔ 2016 ዓ.ም. በሚያካሂደው ቀሪ እና ድጋሚ ምርጫ ለሚወዳደሩ ሴት ዕጩ የፖለቲካ ፓርቲ አባላት እንዲሁም ለታዛቢ ሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች እና የሰብአዊ መብት ተከታታዮች ሥልጠና ሰጠ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ6ኛው ዙር የጠቅላላ እና የድጋሚ ምርጫ ባልተካሄደባቸው የቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ የአፋር፣ የሶማሌ እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች ሰኔ 16 ቀን 2016 ዓ.ም.