Skip to main content

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በጠቅላላ ጉባዔ፣ በኦዲት እና በሴት አባላት አማካኝነት ከሚገኝ የገንዘብ ድጋፍ ጋር በተያያዘ ያስተላለፈው የዕግድ ደብዳቤ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በጠቅላላ ጉባዔ፣ በኦዲት እና በሴት አባላት አማካኝነት ከሚገኝ የገንዘብ ድጋፍ ጋር በተያያዘ ያስተላለፈው የዕግድ ደብዳቤ ለማግኘት እዚህ ላይ ይጫኑ

Share this post

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ከፌዴራልና ከክልል የመገናኛ ብዙኃን ለተውጣጡ ጋዜጠኞች ሥልጠና ሰጠ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ከፌዴራልና ከክልል የመገናኛ ብዙኃን ለተውጣጡ የዜና ክፍል ኃላፊዎች፣ አርታኢያን እና ጋዜጠኞች በገለልተኛ እና ሚዛናዊ የሚዲያ ዘገባ እና ኃቅን (እውነታን) በማረጋገጥ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የአንድ ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጠ።

በሥልጠናው የመክፈቻ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ ምርጫ ለሀገራችን ዲሞክራሲ ማበብ ዋና የማዕዘን ድንጋይ በመሆኑ የመገናኛ ብዙኃን የምርጫ ሂደት አዘጋገብ ከስሜት እና ከወገንተኝነት የፀዳ ሊሆን ይገባል ብለዋል።

Share this post

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ2016 ዓ.ም. በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2017ዓ.ም. በጀት ዓመት ዕቅድን ከቦርዱ የአምስት ዓመት ስትራቴጂያዊ ዕቅድ አንጻር የቃኘ መድረክ አካሄደ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከመስከረም 28 እስከ ጥቅምት 03 ቀን 2017 ዓ.ም የ2016 ዓ.ም. በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እና የቦርዱን የ2017 ዓ.ም.

Share this post