Skip to main content
አማርኛ
English
ፈልግ
መነሻ ገፅ
ስለ ቦርዱ
ስለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
የቦርድ አባላት
የክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች
ዓለም አቀፍ ትብብር
ዩሮፕያን ሴንተር ፎር ኢሌክቶራል ሰፖርት (ECES)
ኢንተርናሽናል ፋዉንዴሽን ፎር ኢሌክቶራል ሲስተምስ (IFES)
ሰፖርቲንግ ኢሌክሽንስ ፎር ኢትዮጵያስ ዴሞክራሲ ስትሬንግዚንግ (SEEDS)
ምርጫ
የምርጫ መረጃዎች
የምርጫ ክልሎችና የምርጫ ጣቢያዎች
7ተኛዉ አገራዊ ምርጫ
6ተኛዉ አገራዊ ምርጫ
የምርጫ ዑደት
የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ
ህጎችና ሰነዶች
የምርጫ ህጎች
ጥናቶችና ሪፖርቶች
ዉጫዊ መረጃዎች
ክልል ተኮር ማሻሻያዎች
ስነዜጋና መራጮች ትምህርት
ለምን እንመርጣለን?
የመራጮች ምዝገባ
እንዴት መምረጥ ይቻላል
እዉቅና የተሰጣቸዉ የሲቪል ማሕበራት ድርጅቶች
የምርጫ ታሪክ
ቀደምት ምርጫዎች
የቀድሞ የቦርድ ሰብሳቢዎችና የፅ/ቤት ሀላፊዎች
ሕዝበ ዉሳኔዎች
የፖለቲካ ፓርቲዎች
የፖለቲካ ፓርቲዎች ዝርዝር
የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ
ፎርሞችና ሰነዶች
የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት
የፍርድ ቤት ውሳኔዎች
የአየር ሰዓት ምደባ
የተመዘገቡ እጩዎች
የምርጫ ውጤት
የህዝበ ውሳኔ ውጤት
የምርጫ ውጤት
ሚዲያ
ዜናዎችና ኩነቶች
ጋዜጣዊ መግለጫዎች
የምስል ክምችት
ማስታወቂያ
አድራሻ
Breadcrumb
መነሻ ገፅ
የቦርድ አባላት
የቦርድ አባላት
Show All/ሁሉን አሳይ
Board Chairperson
Board Member
Deputy Board Chairperson
ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ
የቦርድ ሰብሳቢ
ሜላትወርቅ ኃይሉ በተለያዩ የመንግሥትና የግል መሥሪያ ቤቶች ከ30 ዓመታት በላይ በማገልገል ልምድ ያላቸው ሲሆን፤ ከባለሞያነት ጀምሮ እስከ ከፍተኛ አመራርነት ሠርተዋል።
ተስፋዬ ንዋይ
የቦርድ ምክትል ሰብሳቢ
አቶ ተስፋዬ ነዋይ በመንግሥት ሥራ (በሕዝብ አገልግሎት) ከ17 ዓመታት በላይ ማለትም በዐቃቤ ሕግነት፣ በሰብሳቢ ዳኝነት፣ በሕግ ጉዳዮች ተመራማሪነት እንዲሁም በዩንቨርስቲ መምህርነት አገልግለዋል፡፡ የኢትዮጵያ
ፍቅሬ ገ/ሕይወት
የቦርድ አባል
ፍቅሬ ገ/ሕይወት ከአምስቱ የቦርዱ ሥራ አመራር አባል አንዱ ሲሆኑ፤ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በሕግ እንዲሁም በታሪክ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ አግኝተዋል። ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ደግሞ በልማት ጥናት እንዲሁም በፕሮጀክት አስተዳደር ሠርተዋል።
ነሲም አሊ
የቦርድ አባል
ነሲም አሊ በመንግሥት ሥራ (በሕዝብ አገልግሎት) ለ10 ዓመት ገደማ በተለያዩ የፍርድ ቤት ዕርከኖች በዳኝነት በማገልገል ለሀገራቸው የፍትሕ ሥርዓት ግንባታ ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል፡፡
ተኽሊት ይመሰል
የቦርድ አባል
አቶ ተኽሊት በመንግሥት ሥራ (በሕዝብ አገልግሎት) ከ25 ዓመታት በላይ የካበተ ልምድ አላቸው፡፡ አቶ ተክሊት በነዚኽ ዓመታት የዐቃቤ ሕግ መመሪያ ኃላፊ፣ የከፍተኛ እና የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ፣ የሠበር ሰሚ ችሎት ዋና ሰብሳቢ ዳኛ፣ የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ አባል፣ እንዲሁም የከፍተኛ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝደንት ሆነው አገልግለዋል፡፡