የቦርድ አባላት

ብርቱካን ሚደቅሳ
የቦርድ ሰብሳቢ
የቦርድ ሰብሳቢ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሊቀ መንበር ብርቱካን ሚደቅሳ፥ በ1966 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ቤት በመጀመሪያ ዲግሪ ከተመረቁ በኋላ፣ የፌዴራል ፍርድ ቤት ዳኛ ሆነው ሠርተዋል፡፡

ፍቅሬ ገ/ሕይወት
የቦርድ አባል
የቦርድ አባል
አቶ ፍቅሬ ገ/ሕይወት ከአምስቱ የቦርድ አመራር አንዱ ናቸው። አቶ ፍቅሬ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በሕግና በታሪክ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ያገኙ ሲሆኑ፤ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ደግሞ በልማት ጥናቶችና በፕሮጀክት አስተዳደር አግኝተዋል።