የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የተለያዩ የህትመት ውጤቶችን በሐረር ከተማና በአጎራባች የገጠር ከተሞች በሚገኙ የትምህርት ተቋማት አሰራጨ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የስነ ዜጋና መራጮች ትምህርት የሥራ ክፍል ከሚያከናውናቸው ተግባራት አንዱ በዴሞክራሲያዊ ምርጫ እና በዜጎች ተሳትፎ ዙሪያ የዜጎችን ግንዛቤ የሚያጎለብቱ መልእክቶችን የያዙ የህትመት ውጤቶችን ማዘጋጀትና ለሁሉም…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የስነ ዜጋና መራጮች ትምህርት የሥራ ክፍል ከሚያከናውናቸው ተግባራት አንዱ በዴሞክራሲያዊ ምርጫ እና በዜጎች ተሳትፎ ዙሪያ የዜጎችን ግንዛቤ የሚያጎለብቱ መልእክቶችን የያዙ የህትመት ውጤቶችን ማዘጋጀትና ለሁሉም…
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የስነ ዜጋ እና መራጮች ትምህርት የሥራ ክፍል መራጮች በዕውቀት ላይ የተመሠረተ ምርጫ እንዲያካሂዱ በዴሞክራሲያዊ ምርጫ ሂደት ዙሪያ የሚያጠነጥኑ የተለያዩ መልዕክቶችን የያዙ የህትመት ውጤቶች…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በሐረሪ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት ፓርቲ ላይ መስከረም 22 ቀን 2017 ዓ.ም የሰጠው የእግድ ውሳኔ የተነሳ መሆኑን የወሰነበት ደብዳቤ ለማግኘት…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ክልሎችን እና የምርጫ ጣቢያዎችን በመላው ሀገሪቱ እንዲያቋቁም በአዋጅ ቁጥር 1133/2011 አንቀፅ 7 ሥልጣን የተሰጠው ሲሆን በዚህ መሠረት የተቋቋሙ የምርጫ ክልሎች እና ጣቢያዎች የሚቋቋሙበት ሁኔታ እና መንገድ እንዲሁም ሌሎች በአዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀጽ 14 መሠረት የሚሰጡ ከምርጫ ክልል እና ጣቢያዎች ሥልጣን እና ተግባራት ጋር የተገናኙ ዝርዝሮችን ይመልከቱ፡፡
የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ 1133/2011 እና የኢትዮጵያ የምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ 1162/2011ን ጨምሮ ከምርጫ ጋር የተገናኙ እና በሥራ ላይ ያሉ ዋና ዋና ህጎችን ይመልከቱ፡፡
ዜጎች ይፋ በተደረገ መራጮች ምዝገባ ወቅት ከተመዘገቡ በኃላ በቦርዱ በተወሰነው የድምፅ መስጫ ቀን የተመዘገቡበት የምርጫ ጣቢያ በመሄድ ድምፃቸው ይሰጣሉ፡፡ የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱን ዝርዝር ይመልከቱ፡፡
በምርጫ ሥርዓት፣ የድምፅ አሰጣጥ ከመጀመሩ በፊት ከሚደረገው የቅድመ ምርጫ ዝግጅት ጀምሮ ውጤቱ እስኪታወቅና ይፋ ሆኖ ለአሸናፊዎቹ የአሸናፊነት ማረጋገጫ እስከሚሰጥበት ድረስ ያለው ሂደት የምርጫ ዑደት ይባላል፡፡
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተግባራት ዙሪያ የሚነሱ ዋና ዋና ጥያቄዎችና መልሶቻቸውን ይመልከቱ፡፡