የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሚያዝያ 19 ቀን 2014 ዓ.ም. በተጻፈ ደብዳቤ ብልጽግና ፓርቲ ያካሄደውን 1ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን አስመልክቶ ያቀረበው ሪፖርት ላይ ይጎድሉታል ያላቸውን ሠነዶች እና መረጃዎችን ዘርዝሮ ለፓርቲው አቅርቧል። በዚሁ መሠረት ፓርቲው ሚያዝያ 21 ቀን 2014 ዓ.ም. በተጻፈ ደብዳቤ የተጠየቀውን መረጃ ማሟላቱን የሚገልጽ ሠነድ አቅርቧል። ቦርዱም ፓርቲው በድጋሚ የተጠየቀውን ማሟላቱን የገለፀበትን ሠነድ ተመልክቶ ከዚህ በታች የተያያዘውን ውሣኔ አሳልፏል።

ደብዳቤዉን ለማግኘት እዚህ ላይ ይጫኑ

ማስታወቂያ
ሐምሌ 7, 2014