መልስ - ምርጫ አስፈጻሚዎች ለአንድ ምርጫ ክልል (constituency) ብቻ ደምረው ሪፓርት ያደርጋሉ፣ ይህም የውጤት ስህትት እንዳይፈጠር ያደርጋል፤ ድምፅ ሰጪዎች ያለምንም መምታታት ድምፅ መስጠት ይችላሉ፤ የምርጫ ታዛቢዎች ጋዜጠኞች እንዲሁም የፓርቲ ወኪሎች አዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተሞች ላይ በመገኘት ሙሉ አቅማቸውን በመጠቀም (የአቅም መበታተን ሳይኖር) የምርጫን ሂደት መከታተል ተአማኒነቱንም ማረጋገጥ ይችላሉ።

3