ግንቦት 13 ቀን 2012 ዓ.ም

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 13 ቀን 2012 ዓ.ም ለህገመንግስት አጣሪ ጉባኤ ያቀረበው ጥናት ከስር ማግኘት ይቻላል፡፡

ጥናቱ ቦርዱ እስካሁን የሰራቸውን ስራዎች፣ አሁን እየሰራቸው ያሉ ስራዎች እና ለወደፊቱ ለማድረግ የሚችላቸውን አማራጮች ያቀረበበት ሲሆን እነዚህ ጥናቱ ላይ የተጠቀሱ ሁኔታዎች ወደፊት በሚያጋጥሙ አዳዲስ ሁኔታዎች እንዲሁም ከባለድርሻ አካላት በሚገኙ ግብአቶች ሊቀየሩ የሚችሉ ናቸው፡፡

ከጥናቱ ጋር ተያይዞም ከድሮው የጊዜ ሰሌዳ አንጻር አዳዲስ ጊዜ ሰሌዳ አማራጭችም የቀረቡ ሲሆን ይህም ለጉባኤው ውሳኔ እንዲሁም በአጠቃላይ የምርጫ ኦፕሬሽንን ለመረዳት እጅግ ጠቃሚ ነው፡፡

https://bit.ly/2zW8e88

Scenario 1Scenario 3Scenario 2