መልስ - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርዱ ተጠሪነቱ ለተወካዮች ምክር ቤት ነው፡፡ የአፈጻጸም ሪፓርቶችን የሚያቀርበውም ለምክር ቤቱ ነው በመሆኑም ውሳኔውን ለተወካዮች ምክር ቤት ከማሳወቅ ውጪ ሌላ አማራጭ የለውም፡፡ ቦርዱ በተሰጠው ሃላፊነት መሰረት ችግሩን ለተወካዮች ምክር ቤት ከማቅረብ እና በጥናት ላይ የተመሰረተ ውሳኔ ከማድረግ ውጨ ከስልጣኑ ውጪ የሰራው ወይም ስልጣኑ ኖሮት ሳይወጣ የቀረው ሃላፊነት የለም፡፡

2