የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በማቋቋም ላይ ላለው የሚዲያ ክትትል ቡድን (Media monitoring team) የተለያየ ቋንቋ ችሎታ ያላቸው፣ ከሚዲያ ጋር የተገናኘ የሥራ ልምድ ያላቸው ወይም በሚዲያ ክትትልና ሥራ ላይ ያላቸውን ፍላጎት እና ችሎታ በበቂ ሁኔታ ማሳየት የሚችሉ ግለሰቦችን ከአውሮፓ ህብረት የምርጫ ድጋፍ ማእከል ጋር በመተባበር መቅጠር ይፈልጋል፡። 

የሚዲያ ክትትል ባለሞያ የመሆን ፍላጎት ያላችሁ እና መስፈርቱን የምታሟሉ ይህን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ማመልከት ትችላላችሁ፡፡ ከአንድ ቋንቋ በላይ ችሎታ ያላቸው አመልካቶች እጅግ በጣም ይበረታታሉ፡፡ 

 

ኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 

 

የስራ ማስታወቂያ
መጋቢት 17 ቀን 2012 ዓ.ም.