መልስ - ቀድመው የተመዘገቡ የፓለቲካ ፓርቲዎችን አስመልክቶ በአዲሱ ረቂቅ አዋጅ ከተቀመጠው መስፈርት ጋር የሚጣጣሙበትን መንገድ አስመልክቶ ምርጫ ቦርድ መመሪያ እንዲያወጣ ህጉ ያስገድዳል፡፡ በመሆኑም ተመዝግበው የሚገኙ ፓርቲዎች በሂደት መስፈርቱን የሚያሟሉበትን ዝርዝሩን ከቦርዱ ከፓርቲዎች ጋር በመመካከር በሚያወጣው መመሪያ የሚያሳውቅ ይሆናል፡፡

7