Skip to main content

የዕጩዎችን ዝርዝር ይፋ ስለማድረግ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ6ኛው ዙር ቀሪ እና ድጋሚ ምርጫ በሚካሄድባቸው ቤንሻንጉል ጉሙዝ ፣አፋር ሶማሌ እና መስቃን እና ማረቆ-2 የምርጫ ክልሎች ላይ የእጩዎች ምዝገባ ከሚያዝያ 21 አስከ ግንቦት 5 ቀን 2016 ዓ.ም. ማከናወኑ ይታወቃል። በመሆኑም የምርጫ ሕጉ ተወዳዳሪ እጩዎችን ቦርዱ ለህዝብ ይፋ እንዲያደርግ በደነገገው መሰረት ቦርዱ በቦርዱ የተረጋገጡ የእጩዎችን ዝርዝር ከዚህ በታች ይፋ አድርጓል፡፡

 PDFለተወካዮች ምክር ቤት የሚወዳደሩ ዕጩዎች ዝርዝር

PDFለክልል ምክር ቤት የሚወዳደሩ ዕጩዎች ዝርዝር

Share this post