ፍቅሬ ገ/ሕይወት

የቦርድ አባል


አቶ ፍቅሬ ገ/ሕይወት ከአምስቱ የቦርድ አመራር አንዱ ናቸው። አቶ ፍቅሬ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በሕግና በታሪክ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ያገኙ ሲሆኑ፤ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ደግሞ በልማት ጥናቶችና በፕሮጀክት አስተዳደር አግኝተዋል።

Fikre Gebrehiwot

Board Member


Fikre Gebrehiwot is one of the board members. Fikre has earned a bachelor’s degree In Law and History from Addis Ababa University and a master’s degree in Development Study and Project Management.