የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የወጣቶች የክርክር መድረክ በአዲስ አበባ ከተማ አካሔደ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ወጣቶች በዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ እና ሀገራዊ ኃላፊነት ጉዳዩች ዙሪያ በዕዉቀት የተደገፈ መረጃ እንዲኖራቸዉ በማስቻል ረገድ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን እየሠራ ይገኛል፡፡ በመሆኑም በኢትዮጵያ…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ወጣቶች በዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ እና ሀገራዊ ኃላፊነት ጉዳዩች ዙሪያ በዕዉቀት የተደገፈ መረጃ እንዲኖራቸዉ በማስቻል ረገድ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን እየሠራ ይገኛል፡፡ በመሆኑም በኢትዮጵያ…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የስነ-ዜጋና መራጮች ትምህርት ሥራ ክፍል ከሚያከናውናቸው ተግባራት መካከል አንዱ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በዲሞክራሲያዊ ምርጫ እና የዜጎች ተሳትፎ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዜጎች በመረጃ ላይ የተመሰረተ ምርጫ እንዲያደርጉ እና የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ላይ የሚኖራቸዉን ተሳትፎ ለማጉላት የተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን እየሠራ ይገኛል፡፡ በመሆኑም ቦርዱ…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ክልሎችን እና የምርጫ ጣቢያዎችን በመላው ሀገሪቱ እንዲያቋቁም በአዋጅ ቁጥር 1133/2011 አንቀፅ 7 ሥልጣን የተሰጠው ሲሆን በዚህ መሠረት የተቋቋሙ የምርጫ ክልሎች እና ጣቢያዎች የሚቋቋሙበት ሁኔታ እና መንገድ እንዲሁም ሌሎች በአዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀጽ 14 መሠረት የሚሰጡ ከምርጫ ክልል እና ጣቢያዎች ሥልጣን እና ተግባራት ጋር የተገናኙ ዝርዝሮችን ይመልከቱ፡፡
የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ 1133/2011 እና የኢትዮጵያ የምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ 1162/2011ን ጨምሮ ከምርጫ ጋር የተገናኙ እና በሥራ ላይ ያሉ ዋና ዋና ህጎችን ይመልከቱ፡፡
ዜጎች ይፋ በተደረገ መራጮች ምዝገባ ወቅት ከተመዘገቡ በኃላ በቦርዱ በተወሰነው የድምፅ መስጫ ቀን የተመዘገቡበት የምርጫ ጣቢያ በመሄድ ድምፃቸው ይሰጣሉ፡፡ የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱን ዝርዝር ይመልከቱ፡፡
በምርጫ ሥርዓት፣ የድምፅ አሰጣጥ ከመጀመሩ በፊት ከሚደረገው የቅድመ ምርጫ ዝግጅት ጀምሮ ውጤቱ እስኪታወቅና ይፋ ሆኖ ለአሸናፊዎቹ የአሸናፊነት ማረጋገጫ እስከሚሰጥበት ድረስ ያለው ሂደት የምርጫ ዑደት ይባላል፡፡
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተግባራት ዙሪያ የሚነሱ ዋና ዋና ጥያቄዎችና መልሶቻቸውን ይመልከቱ፡፡