Skip to main content

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለአንድ ኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ያሳለፈዉ ዉሳኔ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ ‘አንድ ኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ’ በ 2015 ዓ.ም በቦርዱ የተደረገለትን የበጀት ድጋፍ ለታለመለት ዓላማ እንዳላዋለ እና ከፍተኛ ገንዘብ በፓርቲው አመራሮች እና ሌሎች አባላት ለግል ጥቅም እንዲውል መደረጉን በመገንዘቡ ፓርቲው እና አመራሮቹ እንዲታገዱ፤ተገቢው የወንጀል ምርመራ እንዲጀመር እና አላግባብ ወጪ የሆነውን ገንዘብ በተመለከተ የፍ/ብሄር ክስ እንዲመሰረትና ገንዘቡ ለቦርዱ ተመላሽ እንዲደረግ የካቲት 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ውሳኔ አሳልፋል፡፡

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት እዚህ ላይ ይጫኑ

Share this post