የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 6ተኛውን አጠቃላይ ምርጫ ተከትሎ የአካል ጉዳተኞችን ተሳትፎ እና የምርጫ ጣቢያዎችን ተደራሽነት የሚፈትሽ የዳሰሳ ጥናት እንዲሰሩ አማካሪ ድርጅቶችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል ስለሆነም በዘርፉ የተሰማራችሁ አማካሪ ድርጅቶች እና ባለሞያዎች እስከ ጥር 27 ቀን 2016 ዓ.ም. ድረስ በምርጫ ቦርድ ዋናው ቢሮ ግዢ ክፍል ቢሮ ቁጥር 107 በመምጣት የጨረታ ሰነዳችሁን ማስገባት ትችላላችሁ፡፡

ስለሥራው ዝርዝር መረጃ ከስር ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ማግኘት ትችላላችሁ፡፡

እዚህ ላይ ይጫኑ

ጨረታ
ጥር 7 ቀን 2016 ዓ.ም