የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በደ/ብ/ብ/ሕ ክልል በሚገኙ ስድስት ዞኖች እና አምስት ልዩ ወረዳዎች ላይ ለሚያካሄደው ሕዝብ ውሣኔ፤ በምርጫ አስፈጻሚነት ለመሣተፍ ፍላጎት ያላቸውን አመልካቾች ማስታወቂያ በማውጣት መመዝገቡ ይታወቃል። ሆኖም ሕዝበ ውሣኔው በሚካሄድባቸው የተወሠኑ ዞኖች እና ልዩ ወረዳዎች ውስጥ ባሉ ቀበሌዎች እና ምርጫ ጣቢያዎች ላይ በቂ ምርጫ አስፈጻሚ ባለመገኘቱ ፍላጎት ያላቹ አመልካቾች እስከ ኅዳር 12 ቀን 2015 ዓ.ም. ድረስ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ በመጫን እንድታመለክቱ ቦርዱ ያሳውቃል።

ለማመልከት እዚህ ላይ ይጫኑ

ማስታወቂያ
ኅዳር 09 ቀን 2014 ዓ.ም.