Skip to main content

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ መስከረም 29 ቀን 2015 ዓ. ም. አካሂደዋለሁ ያለውን ጠቅላላ ጉባዔ አስመልክቶ የሰጠዉ ምላሽ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ መስከረም 29 ቀን 2015 ዓ. ም. አካሂደዋለሁ ያለውን ጠቅላላ ጉባዔ አስመልክቶ ያስገባውን ሠነድ መርምሮ ሕጉንና የፓርቲውን መተዳደሪያ ደንብ የተከተለ ሆኖ ስላላገኘው ውድቅ አድርጎታል።

የውሣኔውን ሙሉ ዝርዝር እዚህ ላይ ያገኙታል

Share this post