Skip to main content

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አመራር እና የጽ/ቤት ሃላፊዎች ሐምሌ 7 ቀን 2014 ዓ.ም. ከተባበሩት መንግሥታት የፍላጎት ግምገማ ልዑክ የምርጫ ድጋፍ አስተባባሪዎች ጋር ገንቢ ውይይት አካሄደ

ልዑኩ አላማውን የፖለቲካና የምርጫ ምኅዳሩን፣ የምርጫ ዑደቱ የሚተዳደርበት የሕግ እና ተቋማዊ ማዕቀፍን፣ እንዲሁም የባለድርሻ አካላትን ዐቅምና ፍላጎት በመገምገም ምርጫ ቦርዱ በጠየቀው መሠረት የተሻሉ አማራጮችን ማሳየትና ድጋፉ የሚያስፈልገው ምን ላይ ነው የሚለውን መለየት ሲሆን፤ ከምርጫ ቦርድ በተጨማሪ ልዑኩ ፖለቲካ ፓርቲዎችን፣ የሲቭል ማኅበረሰብ ተቋማትን፣ ብዙኃን መገናኛ አካላትን ጨምሮ የምርጫ ባለድርሻ አካላትን አግኝቷል።

Share this post