Skip to main content

የአሜሪካ የልማት ተራድዎ ድርጅት (USAID) የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚረዱ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጲያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለግሷል፡፡

የአሜሪካ የልማት ተራድዎ ድርጅት (USAID) የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚረዱ 2,626,780,00 ብር ዋጋ ተመን ያላቸው የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል የሚረዱ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጲያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለግሷል፡፡ ቁሳቁሶቹም የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል፣ የእጅ ጓንት፣ ንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘር እና የሙቀት መለኪያ ናቸው፡፡  የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለአሜሪካን የልማት ተራድኦ ድርጅት ምስጋናውን ያቀርባል፡፡ 

 

 

Share this post