Skip to main content

የተዛባ መረጃ ማስተካከያ

መስከረም 14 ቀን 2012 ዓ.ም.

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኢዜማ ፓርቲ መሪ እውነታ አዛብቶ የሚያቀርብ ንግግር ላይ ማስተካከያ የሰጠ ሲሆን ወደፊትም በተመሳሳይ ክትትል በማድረግ የተዛቡ መረጃዎችን እርምት እንደሚሰጥ ለመግለጽ ይወዳል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማስታወሻ የኢዜማ ፓርቲ መሪ ንግግር ከስር በሚገኘው ማስፈንጠሪያ ከ4ተኛ ደቂቃ ጀምሮ ይገኛል።

Ethiopia -ESAT Bezih Samint ከፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ጋር በወቅታዊ የሀገራችን ጉዳይ ላይ

 

Share this post