Skip to main content

ለሚዲያዎች በሙሉ መረጃ ማስተካከያ

ታኅሣሥ 28 ቀን 2012 ዓ.ም.    

የተለያዮ የመንግሥትና የግል ሚዲያዎች የቀጣዮ ብሔራዊ ምርጫ ቀን ሰኔ 21 (June 28) ነው የሚል መረጃ ደርሶናል ትክክል ነው ወይ ብለው ጥያቄ እያቀረቡልን ይገኛሉ። በመሆኑም የሚቀጥለው ምርጫ ቀን ሰኔ 21 (June 28) ነው የሚለው መረጃ ትክክል አለመሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

Share this post