ለሲዳማ ህዝበ ውሳኔ አስፈጻሚዎች በሙሉ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህዳር 10 ቀን 2012 ዓ.ም ላካሄደው ህዝበ ውሳኔ በህዝበ ውሳኔ አስፈጻሚነት የተሳተፋችሁ በሙሉ የምስክር ወረቀታችሁ ስለተዘጋጀ ሳሪስ ከሚገኘው የቦርዱ ማሰልጠኛ ቅርንጫፍ ከዛሬ ታህሳስ 20 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ታህሳስ 27 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ በስራ ቀንና ሰአት በመገኘት የምስክር ወረቀታችሁን መውሰድ እንደምትችሉ እናሳውቃለን፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
 

ማስታወቂያ
ታህሳስ 27 ቀን 2012 ዓ.ም.