Skip to main content

​​የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከካናዳ መንግሥት ለተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም "የምርጫ ሥራ ድጋፍ ፕሮጄክት" የተሰጠውን ድጋፍ ዛሬ በጋራ ተፈራርሟል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከካናዳ መንግሥት ለተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም "የምርጫ ሥራ ድጋፍ ፕሮጄክት" የተሰጠውን ድጋፍ ዛሬ በጋራ ተፈራርሟል። በፊርማ ሥነ ስርዓቱ የቦርዱ አመራር አባላት ብዙወርቅ ከተተ እና አበራ ደገፋ (ዶ/ር) ተገኝተዋል።

Share this post