የአዲሱ ምርጫ ሳጥን ስርጭት
ኅዳር 4 ቀን 2011 ዓ.ም.
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዲሱ የምርጫና የፓለቲካ ፓርቲዎች ህግ 1162/2012 አንቀጽ 56 መሠረት የሚጠቀምባቸው የነበሩትን የድምፅ መስጫ ኮሮጆዎች በሚያሳይ ቁስ በተሠራ የምርጫ ሳጥን በመቀየር ለሲዳማ ሕዝበ ውሳኔ አፈጻጸም ለመጠቀም በስርጭት ዝግጅት ላይ ይገኛል።
![](/sites/default/files/2020-03/77410956_552592895522984_5308236208105586688_o.jpg)
![](/sites/default/files/2020-03/75603898_552591982189742_557577765377802240_o.jpg)
![](/sites/default/files/2020-03/75418201_552591762189764_3903759138986917888_o_0.jpg)
ኅዳር 4 ቀን 2011 ዓ.ም.
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዲሱ የምርጫና የፓለቲካ ፓርቲዎች ህግ 1162/2012 አንቀጽ 56 መሠረት የሚጠቀምባቸው የነበሩትን የድምፅ መስጫ ኮሮጆዎች በሚያሳይ ቁስ በተሠራ የምርጫ ሳጥን በመቀየር ለሲዳማ ሕዝበ ውሳኔ አፈጻጸም ለመጠቀም በስርጭት ዝግጅት ላይ ይገኛል።