Skip to main content

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ ዛሬ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ጋር ተወያይተዋል

ሚያዝያ 29 ቀን 2011 ዓም    

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ ዛሬ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱም የጃፓን መንግሥት ለቦርዱና ለቀጣዩ ምርጫ ስለሚያደርገው ድጋፍ ውይይት ያደረጉ ሲሆን አምባሳደሩ የጃፓን መንግሥት ለምርጫ ቦርዱ የሚያደርገውን ድጋፍ በቅርቡ እንደሚያሳውቅ ገልጸዋል።

Share this post