Skip to main content

በመራጮች ትምህርት ላይ ለሚሣተፉ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የቀረበ ጥሪ

የኢትዮጵያ ራዊ ምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ ዐዋጁ ቁጥር 1133/2011 እና በኢትዮጵያምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ የምርጫ ሥነ-ምግባር ዐዋጅ ቁጥር 1162/2011 ንዲሁም በመራጮች ትምህርት ውቅና አሰጣጥ እና በሥ-ምግባር መመሪያ ቁጥር 4/2020 በተደነገገው መሠረት፤ ጋዊ መንገድ የተመዘገቡ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችንና ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን የመራጮች ትምህርት መስጠት እንዲችሉ ዕውቅና የመስጠት ኃላፊነት አለበት።

ቦርዱ2018.. 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማድረግ የዝግጅት ራዎችን እያከናወነ ይገኛል። በመሆኑም ቦርዱ በሁሉም ክልሎችና የከተማ መስተዳሮች የመራጮች ትምህርት ለመስጠት ፍላጎት ልምድ ያላቸውንና ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መፈርቶች የሚያሟሉ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፤ መራጮች ትምህርት መስጠት እንዲችሉ ፍቃድ ለመስጠት እንዲያመለክቱ ይጋብዛል።

አመልካቾች ፈቃድ ለማግኘት ማሟላት የሚጠበቅባቸው ዋና ዋና ዝርዝር መሥፈርቶች:

  • በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን የተመዘገ ሕጋዊ የምዝገባ ሠርተፍኬት ለው መሆን፣
  • በመተዳደሪያ ደንቡ መሠረት በምርጫና ከምርጫ ጋር ተያያዥነት ባላቸው ጉዳዮች ላይ ለመራት በዓላማው ወይም በራ ዝርዝሩ ላይ ያስቀመጠ ወይም ያካተተ፣
  • ቦርዱ በሚያስቀምጠው የጊዜ ሠሌዳ መሠረት የአፈጻጸም ሪፖርት ረብ የሚችል 
  • የአካታችነት መርኅን የሚያምንና የሚተገብር፣
  • ከማንኛውም የፖለቲካ ወገንተኝነት ወይም እንቅስቃሴ ነፃ
  • በመራጮች ትምህርት ውቅና አሰጣጥ እና -ምግባር መመሪያ ቁጥር 4/2020 ለመራጮች ትምህርት የተቀመጠውን መፈርት የሚያሟላ መሆን ይጠበቅባቸዋል።

የማመልከቻ ሂደቶች፡-

አመልካች የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ማቅረብ የሚጠበቅባቸው ዝርዝር ሠነዶች:

  1. በአግባቡ የተሞላና በድርጅቱ የበላይ ኃላፊ የተፈረመ የቦርዱን ማመልከቻ ቅጽ ሞልቶ ማቅረብ
  2. ስለድርጅቱ የሚገል መረጃ (organizational profile)  እና የምዝገባ የምስክር ወረቀት ቅጂ፣
  3. ድርጅቱ በየትኛው ክልል/ቋንቋ የመራጮች ትምህርት ለመስጠት ንዳቀደ የሚገልጽ መሸኛ ደብዳቤ (cover letter)
  4. ከዚህ በፊት በተመሳሳይ ሥራ ላይ የተገኝ ልምድን የሚገልጽ መረጃ፣
  5. አመልካች የመራጮች ትምህርት ሊጥበት ያቀደው የማስተማሪያ  ዘዴና ቃላይ የትግበራ ዕቅድ
  6. ለእያንዳንዱ ክልል ወይም ለእያንዳንዱ የማስተማር እንቅስቃሴ ለመመደብ ያቀደው በጀት ምንጭና ዝርዝር፣
  7. የድርጅቱ የቀደመ ተያያዥ ተሣትፎ እንቅስቃና ፕሮጀክቶች ቢያንስ ሁለት ሪፈረንስ (reference)
  8. የተፈረመ የማመልከቻ ደብዳቤ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።

አመልካቾች ከላይ የተጠቀሱትን ሠነዶች እንደ አንድ ፋይል በማደራጀት በሚከተለውኢ-­ሜል፡ votersedu [at] nebe.org.et () አድራሻ መላክ ይኖርባችኋል።

የማመልከቻ ጊ:

ከነ 1  እስከ 30 ቀን 2017 .. ድረስ ይሆናል፡፡ አመልካቾች ሠነዶቸውን ከላይ በተጠቀስው ጊ ውስጥ ብቻ አፍሪካ ጎዳና ቦሌ. ፊላሚንጎ ሬስቶራንት ገባ ብሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዋና ሥሪያ ቤት ቢሮ ቁጥር 106 ወይም በኢ-ሜል አድራሻ  votersedu [at] nebe.org.et ()  ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

የማመልከቻ ቅጹን ለማግኘት ተከታዩን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

እዚህ ላይ ይጫኑ

Share this post