• Fikre_Gebrehiwot.
    ፍቅሬ ገ/ሕይወት የቦርድ አባል
    አቶ ፍቅሬ ገ/ሕይወት ከአምስቱ የቦርድ አመራር አንዱ ናቸው። አቶ ፍቅሬ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በሕግና በታሪክ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ያገኙ ሲሆኑ፤ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ደግሞ በልማት ጥናቶችና በፕሮጀክት አስተዳደር አግኝተዋል።
  • Fikre Gebrehiwot

    Board Member


    Fikre Gebrehiwot is one of the board members. Fikre has earned a bachelor’s degree In Law and History from Addis Ababa University and a master’s degree in Development Study and Project Management.