• ፍቅሬ ገ/ሕይወት  e15
    ፍቅሬ ገ/ሕይወት የቦርድ አባል
    ፍቅሬ ገ/ሕይወት ከአምስቱ የቦርዱ ሥራ አመራር አባል አንዱ ሲሆኑ፤ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በሕግ እንዲሁም በታሪክ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ አግኝተዋል። ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ደግሞ በልማት ጥናት እንዲሁም በፕሮጀክት አስተዳደር ሠርተዋል።
  • Fikre Gebrehiwot

    Board Member


    Fikre Gebrehiwot is one of the members of the Management Board of the National Election Board of Ethiopia (NEBE). He has earned bachelor’s degrees in Law (LLB) and History (BED) from Addis Ababa University (AAU) and master’s degrees in Development Studies (MA) and Project Management (MA).

  • አቶ ተክሊት ይመስል e15
    ተኽሊት ይመሰል የቦርድ አባል
    አቶ ተኽሊት በመንግሥት ሥራ (በሕዝብ አገልግሎት) ከ25 ዓመታት በላይ የካበተ ልምድ አላቸው፡፡ አቶ ተክሊት በነዚኽ ዓመታት የዐቃቤ ሕግ መመሪያ ኃላፊ፣ የከፍተኛ እና የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ፣ የሠበር ሰሚ ችሎት ዋና ሰብሳቢ ዳኛ፣ የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ አባል፣ እንዲሁም የከፍተኛ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝደንት ሆነው አገልግለዋል፡፡
  • ነሲም አሊ e15
    ነሲም አሊ የቦርድ አባል
    ነሲም አሊ በመንግሥት ሥራ (በሕዝብ አገልግሎት) ለ10 ዓመት ገደማ በተለያዩ የፍርድ ቤት ዕርከኖች በዳኝነት በማገልገል ለሀገራቸው የፍትሕ ሥርዓት ግንባታ ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል፡፡