የቦርድ አባል
Fikre Gebrehiwot
Board Member
Board Member
Fikre Gebrehiwot is one of the board members. Fikre has earned a bachelor’s degree In Law and History from Addis Ababa University and a master’s degree in Development Study and Project Management.
አበራ ደገፋ (ዶ/ር)
የቦርድ አባል
የቦርድ አባል
ዶ/ር አበራ ደገፋ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው፡፡ በህግ የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪያቸውን የሠሩት በዚሁ ዩኒቨርሲቲ ሲሆን፣ የዶክትሬት ዲግሪያቸውን በሶሻል ወርክ እና ሶሻል ዴቨሎፕመንት ከዚሁ ዩኒቨርሲቲ አግኝተዋል፡፡
ብዙወርቅ ከተተ
የቦርድ አባል
የቦርድ አባል
በ1952 ዓ.ም. የተወለዱት ብዙወርቅ ከተተ፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በግሪክ፣ የከፍተኛ ትምህርታቸውን ደግሞ በኩባ ሐቫና ዩኒቨርሲቲ የውጪ ቋንቋዎች ትምህርት ክፍል በሥነ ቋንቋ የሁለተኛ ደረጃ ዲግሪ አግኝተዋል፡፡