Skip to main content

የምርጫ ባለድርሻ አካላት ጉባኤ ጥሪ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተለያዩ ጊዜያት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር የተለያዩ ውይይቶች በማድረግ ለቀጣዩ አገራዊ ምርጫ የሚያደርጋቸውን ዝግጅቶች ሲያሳውቅ እንደቆየ ይታወቃል፡፡ ቦርዱ በቅርቡ ካከናወናቸው ውይይቶች መካከል በጥቅምት ወር በአፍሪካ ህብረት በስብሰባ አዳራሽ ያከናወነው የምርጫ ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ የሁለት ቀን አለም አቀፍ ጉባኤ እንዲሁም የምርጫ ጊዜያዊ የጊዜ ሰሌዳን አስመልክቶ ከሚመለከለታቸው አካላት ጋር ያደረገው ምክክር ጥቂቶቹ ናቸው፡፡

  • Mrs. Melatwork Hailuu
    Melatwork Hailu Board Chairperson
    Mrs. Melatwork Hailu has over 30 years of experience in different public and private sectors, serving in different leadership and managerial roles. Prior to her appointment as Chairperson of the Board for the National Election Board of Ethiopia (NEBE),
  • Bid

    It is obvious that the United Nations Development Program will support the upcoming national election in various ways. Accordingly, based on the license given from the board, companies willing and able to work on the services and supplies listed below are invited to participate. You can view the list and apply using the link below.

    The advertisement can be found in The Reporter, Fortune, Addis Zemen, and Capital Newspapers.

    Call for Application for Regional Branches Officials

    As part of the organizational restructuring, the National Election Board is reorganizing its head office as well as regional branch offices in all regions. Part of the reform includes hiring competent heads for its offices in Amhara, Harari, Benishangul Gumuz, and Dire Dawa regions.

    Insufficient number applications were received to the vacancy announcement that was issued repeatedly. Due to the lack of qualified bidders, the following applicants are eligible to apply until December 25, 2019.

    Registration for referendum executive

    Executives who have worked in the Sidama referendum as executive, and who meet the criteria set by the Addis Ababa Public Service are welcome to register at the Board's Training Center in Saris on November 27 and 28, 2019. Applicants should bring the following:

    1.Your executive badge,
    2. Your academic credentials showing that you graduated in 2017 and 2018, and
    3. ID showing you are a resident of Addis Ababa

    ማስታወቂያ

    ኅዳር 17 2012

    ማስታወቂያ
    በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በሲዳማ ህዝበ ውሳኔ አፈጻጸም ሂደት፣ በህዝበ ውሳኔ አስፈጻሚነት የሰራችሁ እና የአዲስ አበባ መስተዳድር ፕብሊክ ሰርቪስ ያወጣውን መስፈርት የምታሟሉ በምርጫ ማስፈጸም ስራችሁ ምክንያት ብቻ የጊዜ ገደብ ያለፈባችሁ አስፈጻሚዎች 

    1. የአስፈጻሚነት ባጃችሁን
    2. የ2010 ዓ.ም እና 2011 ዓ.ም ተመራቂነታችሁን የሚያሳይ የትምህርት ማስረጃችሁን
    3. የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪነት መታወቂያ በመያዝ ህዳር 17 እና 18 ቀን 2012 ዓ.ም ሳሪስ በሚገኘው የቦርዱ ማሰልጠኛ ማእከል በመገኘት መመዝገብ እንደምትችሉ እናሳውቃለን፡፡ ቦርዱ በነዚህ ሁለት ቀናት የተመዘገቡ አስፈጻሚዎችን ስም ዝርዝር ለአዲስ አበባ ፕብሊክ ሰርቪስ ቢሮ የሚያስተላልፍ ሲሆን በነዚህ ቀናት ያልተመዘገቡ አስፈጻሚዎችን ስም ለመላክ እንደማይገደደድ ለማሳሰብ ይወዳል፡፡

    የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
     

    ለሚዲዎች በሙሉ

    ኅዳር 10 2012

    ለሚዲዎች በሙሉ

    የሲዳማ ህዝበ ውሳኔ የመጀመሪያ ደረጃ ውጤት ማሳወቂያ ጋዜጣዊ መግለጫ በሃዋሳ ሃይሌ ሪዞርት ከቀኑ 10 ሰአት ስለሚሰጥ ሁላችሁም ተገኝታችሁ እንድትዘግቡ ጥሪ እናስተላልፋለን፡፡

    የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ