Skip to main content

Registration for referendum executive

Executives who have worked in the Sidama referendum as executive, and who meet the criteria set by the Addis Ababa Public Service are welcome to register at the Board's Training Center in Saris on November 27 and 28, 2019. Applicants should bring the following:

1.Your executive badge,
2. Your academic credentials showing that you graduated in 2017 and 2018, and
3. ID showing you are a resident of Addis Ababa

ማስታወቂያ

ኅዳር 17 2012

ማስታወቂያ
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በሲዳማ ህዝበ ውሳኔ አፈጻጸም ሂደት፣ በህዝበ ውሳኔ አስፈጻሚነት የሰራችሁ እና የአዲስ አበባ መስተዳድር ፕብሊክ ሰርቪስ ያወጣውን መስፈርት የምታሟሉ በምርጫ ማስፈጸም ስራችሁ ምክንያት ብቻ የጊዜ ገደብ ያለፈባችሁ አስፈጻሚዎች 

1. የአስፈጻሚነት ባጃችሁን
2. የ2010 ዓ.ም እና 2011 ዓ.ም ተመራቂነታችሁን የሚያሳይ የትምህርት ማስረጃችሁን
3. የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪነት መታወቂያ በመያዝ ህዳር 17 እና 18 ቀን 2012 ዓ.ም ሳሪስ በሚገኘው የቦርዱ ማሰልጠኛ ማእከል በመገኘት መመዝገብ እንደምትችሉ እናሳውቃለን፡፡ ቦርዱ በነዚህ ሁለት ቀናት የተመዘገቡ አስፈጻሚዎችን ስም ዝርዝር ለአዲስ አበባ ፕብሊክ ሰርቪስ ቢሮ የሚያስተላልፍ ሲሆን በነዚህ ቀናት ያልተመዘገቡ አስፈጻሚዎችን ስም ለመላክ እንደማይገደደድ ለማሳሰብ ይወዳል፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
 

ለሚዲዎች በሙሉ

ኅዳር 10 2012

ለሚዲዎች በሙሉ

የሲዳማ ህዝበ ውሳኔ የመጀመሪያ ደረጃ ውጤት ማሳወቂያ ጋዜጣዊ መግለጫ በሃዋሳ ሃይሌ ሪዞርት ከቀኑ 10 ሰአት ስለሚሰጥ ሁላችሁም ተገኝታችሁ እንድትዘግቡ ጥሪ እናስተላልፋለን፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
 

ማስታወቂያ

ኅዳር 6,2012 

ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሲዳማ ህዝበ ውሳኔ አስፈጻሚዎች የአፈጻጸም ችግሮችን አስመልክቶ ለሚኖራችሁ ጥያቄዎች ከአስተባባሪዎቻችሁ ጋር በመነጋገር መፍታት እንዳለባችሁ ይታወቃል፡፡ ነገር ግን በተጨማሪ አስቸኳይ በሆነ ሁኔታ አስተባባሪዎቻችሁን ካላገኛችሁ ወይም ደግሞ ከአስተባባሪዎች አቅም በላይ ከሆነ በሚከተሉት ቁጥሮች በመጠቀም አስቸኳይ ጥያቄዎችን ማቅረብ ትችላላችሁ፡፡

0930050060
0930050092
0930050027
0930050095
0930050055
 

Recruitment of referendum executives for the Sidama referendum

It is known that the National Electoral Board of Ethiopia (NEBE) has been recruiting referendum executives to implement the Sidama referendum. Accordingly, due to the large number of applications received during the registration period, the registration will close today. Interested applicants who meet the above requirements are invited to submit their CV along with non- returnable credentials until the close of office at 5p.m.

Re-advertizment announcement of the recruitment of referendum officials

The National Electoral Board of Ethiopia (NEBE) has announced that it will hire 5,500 referendum officials for a period of not more than one month for Sidama's state-sponsored referendum on November 2019. However, due to the small number of applicants, the board has readvertised the vacancy.

Title of post- referendum executive
Number requiremed: 5,500 (Five Thousand Five Hundred)
Application Period- Until the required number of applications are received.
Applicants should fulfill the following criteria;

Call for participation of civil society representatives

The National Electoral Board of Ethiopia (NEBE) would like to facilitate a forum for public comment on Sidama's statehood request. Interested applicants and political parties active in Sidama zone are invited to submit their CV along with non- returnable credentials until 24 November, 2019 at the Board’s office in front of Flamingo Restaurant or its branch office in Hawassa.