Chairman of the National Electoral Board of Ethiopia, Birtukan Mideksa, holds talks with EU Commissioner
May 23, 2019
Board members of the National Electoral Board of Ethiopia Interested people can use the following information to make recommendations for Board members of the National Electoral Board of Ethiopia. According to the new proclamation 1133/2011, the recruitment of new board members will be conducted by the new recruitment committee formed by the prime minister.
ግንቦት 15,2011
ከምርጫ ቦርድ የተላለፈ ጥሪ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የፊታችን ሰኞ ግንቦት 19 ቀን 2011 ዓ.ም “መገናኛ ብዙኃንና ምርጫ” በሚል ርእስ ከመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ጋር ምክክር አዘጋጅቷል፡፡ የምክክሩ አላማ መገናኛ ብዙሃንና ዲጂታል የመገናኛ መንገዶች በምርጫ ወቅቶች ስለሚኖራቸው ሚና እንዲሁም ከቦርዱ ጋር በአጋርነት የሚሰሩባቸው መንገዶች ላይ ለመወያየት ሲሆን፤ የሚዲያ ተቋማት በኢሜልና በደብዳቤ ጥሪ ተደርጎላቸዋል፡፡ ምክክሩ በሳፋየር አዲስ ሆቴል ከጠዋቱ 2፡30 የሚጀምር ሲሆን ጥሪ ለተደረገላቸው ብቻ ክፍት ነው፡፡
May 07, 2019
Chairman of the National Electoral Board of Ethiopia, Birtukan Mideksa, held talks with Japanese Ambassador to Ethiopia today. During the meeting, the two discussed the Japanese government's support for the Board and the upcoming elections. The ambassador stated that the Japanese government will soon
ሐምሌ 12 2010
መረጃ -1
በተለያዩ አዋጆች ተካተው የሚገኙ ምርጫን ፖለቲካ ፓርቲዎችን እንዲሁም የምርጫ ስነምግባርን የሚመለከቱ ህጎች ጠንካራ ጎናቸውን እንዳለ በመጠበቅ በህግ ማእቀፎቹ ውስጥ የተገኙ ክፍተቶችን ከመዝጋት፣ ግልጽነታቸውን ከማሳደግ እና አፈጻጸማቸው የተሳለጠ እንዲሆን ከማስቻል አንጻር አስፈላጊ ማሻሻያዎች ተደርጎባቸው በአዲሱ ህግ ረቂቅ አዋጅ ውስጥ ተካትተዋል።
Location: New York - Department: Engineering
Mauris elit velit, lobortis sed interdum at, vestibulum vitae libero. Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit. Quisque iaculis ligula ut ipsum mattis viverra.