Skip to main content

ከምርጫ ቦርድ የተላለፈ ጥሪ

ግንቦት 15,2011

ከምርጫ ቦርድ የተላለፈ ጥሪ 

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የፊታችን ሰኞ ግንቦት 19 ቀን 2011 ዓ.ም “መገናኛ ብዙኃንና ምርጫ” በሚል ርእስ ከመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ጋር ምክክር አዘጋጅቷል፡፡ የምክክሩ አላማ መገናኛ ብዙሃንና ዲጂታል የመገናኛ መንገዶች በምርጫ ወቅቶች ስለሚኖራቸው ሚና እንዲሁም ከቦርዱ ጋር በአጋርነት የሚሰሩባቸው መንገዶች ላይ ለመወያየት ሲሆን፤ የሚዲያ ተቋማት በኢሜልና በደብዳቤ ጥሪ ተደርጎላቸዋል፡፡ ምክክሩ በሳፋየር አዲስ ሆቴል ከጠዋቱ 2፡30 የሚጀምር ሲሆን ጥሪ ለተደረገላቸው ብቻ ክፍት ነው፡፡

በአዲሱ የምርጫ እና የፓለቲካ ፓርቲዎች ረቂቅ ከምርጫ ጋር የተያያዙ አንኳር ለውጦች

ሐምሌ 12 2010   

መረጃ -1 

በተለያዩ አዋጆች ተካተው የሚገኙ ምርጫን ፖለቲካ ፓርቲዎችን እንዲሁም የምርጫ ስነምግባርን የሚመለከቱ ህጎች ጠንካራ ጎናቸውን እንዳለ በመጠበቅ በህግ ማእቀፎቹ ውስጥ የተገኙ ክፍተቶችን ከመዝጋት፣ ግልጽነታቸውን ከማሳደግ እና አፈጻጸማቸው የተሳለጠ እንዲሆን ከማስቻል አንጻር አስፈላጊ ማሻሻያዎች ተደርጎባቸው በአዲሱ ህግ ረቂቅ አዋጅ ውስጥ ተካትተዋል።

Copywriter

Location: New York - Department: Engineering

Mauris elit velit, lobortis sed interdum at, vestibulum vitae libero. Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit. Quisque iaculis ligula ut ipsum mattis viverra.

Apply Now

Woubshet Ayele

Deputy Board Chairperson


Wubshet Ayele was born in Addis Ababa in 1955. He studied law and received his first degree from Addis Ababa University in 1988. After completing higher education, he worked as a legal advisor at the Ministry of Justice and at other offices.

Fikre Gebrehiwot

Board Member


Fikre Gebrehiwot is one of the board members. Fikre has earned a bachelor’s degree In Law and History from Addis Ababa University and a master’s degree in Development Study and Project Management.