Melatwork Hailu

Board Chairperson


Mrs. Melatwork Hailu has over 30 years of experience in different public and private sectors, serving in different leadership and managerial roles. Prior to her appointment as Chairperson of the Board for the National Election Board of Ethiopia (NEBE),

Bid

It is obvious that the United Nations Development Program will support the upcoming national election in various ways. Accordingly, based on the license given from the board, companies willing and able to work on the services and supplies listed below are invited to participate. You can view the list and apply using the link below.

The advertisement can be found in The Reporter, Fortune, Addis Zemen, and Capital Newspapers.

Call for Application for Regional Branches Officials

As part of the organizational restructuring, the National Election Board is reorganizing its head office as well as regional branch offices in all regions. Part of the reform includes hiring competent heads for its offices in Amhara, Harari, Benishangul Gumuz, and Dire Dawa regions.

Insufficient number applications were received to the vacancy announcement that was issued repeatedly. Due to the lack of qualified bidders, the following applicants are eligible to apply until December 25, 2019.

Registration for referendum executive

Executives who have worked in the Sidama referendum as executive, and who meet the criteria set by the Addis Ababa Public Service are welcome to register at the Board's Training Center in Saris on November 27 and 28, 2019. Applicants should bring the following:

1.Your executive badge,
2. Your academic credentials showing that you graduated in 2017 and 2018, and
3. ID showing you are a resident of Addis Ababa

ማስታወቂያ

ኅዳር 17 2012

ማስታወቂያ
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በሲዳማ ህዝበ ውሳኔ አፈጻጸም ሂደት፣ በህዝበ ውሳኔ አስፈጻሚነት የሰራችሁ እና የአዲስ አበባ መስተዳድር ፕብሊክ ሰርቪስ ያወጣውን መስፈርት የምታሟሉ በምርጫ ማስፈጸም ስራችሁ ምክንያት ብቻ የጊዜ ገደብ ያለፈባችሁ አስፈጻሚዎች 

1. የአስፈጻሚነት ባጃችሁን
2. የ2010 ዓ.ም እና 2011 ዓ.ም ተመራቂነታችሁን የሚያሳይ የትምህርት ማስረጃችሁን
3. የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪነት መታወቂያ በመያዝ ህዳር 17 እና 18 ቀን 2012 ዓ.ም ሳሪስ በሚገኘው የቦርዱ ማሰልጠኛ ማእከል በመገኘት መመዝገብ እንደምትችሉ እናሳውቃለን፡፡ ቦርዱ በነዚህ ሁለት ቀናት የተመዘገቡ አስፈጻሚዎችን ስም ዝርዝር ለአዲስ አበባ ፕብሊክ ሰርቪስ ቢሮ የሚያስተላልፍ ሲሆን በነዚህ ቀናት ያልተመዘገቡ አስፈጻሚዎችን ስም ለመላክ እንደማይገደደድ ለማሳሰብ ይወዳል፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
 

ለሚዲዎች በሙሉ

ኅዳር 10 2012

ለሚዲዎች በሙሉ

የሲዳማ ህዝበ ውሳኔ የመጀመሪያ ደረጃ ውጤት ማሳወቂያ ጋዜጣዊ መግለጫ በሃዋሳ ሃይሌ ሪዞርት ከቀኑ 10 ሰአት ስለሚሰጥ ሁላችሁም ተገኝታችሁ እንድትዘግቡ ጥሪ እናስተላልፋለን፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
 

ማስታወቂያ

ኅዳር 6,2012 

ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሲዳማ ህዝበ ውሳኔ አስፈጻሚዎች የአፈጻጸም ችግሮችን አስመልክቶ ለሚኖራችሁ ጥያቄዎች ከአስተባባሪዎቻችሁ ጋር በመነጋገር መፍታት እንዳለባችሁ ይታወቃል፡፡ ነገር ግን በተጨማሪ አስቸኳይ በሆነ ሁኔታ አስተባባሪዎቻችሁን ካላገኛችሁ ወይም ደግሞ ከአስተባባሪዎች አቅም በላይ ከሆነ በሚከተሉት ቁጥሮች በመጠቀም አስቸኳይ ጥያቄዎችን ማቅረብ ትችላላችሁ፡፡

0930050060
0930050092
0930050027
0930050095
0930050055