ኅዳር 10 2012

ለሚዲዎች በሙሉ

የሲዳማ ህዝበ ውሳኔ የመጀመሪያ ደረጃ ውጤት ማሳወቂያ ጋዜጣዊ መግለጫ በሃዋሳ ሃይሌ ሪዞርት ከቀኑ 10 ሰአት ስለሚሰጥ ሁላችሁም ተገኝታችሁ እንድትዘግቡ ጥሪ እናስተላልፋለን፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ